1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
እምነት

በኢድ አልፈጥር ወቅት ስለተከሰተው አለመረጋጋት

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 25 2014

አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በኢድ አልፈጥር በዓል ወቅት የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ ፖሊስ 76 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የኢትዮጵያ መንግስት ዐስታወቀ። የኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት በበኩሉ ጉዳዩን መርምሮ ፍትህ የማስፈን ሚናው የመነግስት ነው ብሏል።

Äthiopien Unruhen in Adis Abeba nach Beendigung des Ramadan
ምስል፦ AFP

ፖሊስ 76 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ዐስታውቋል

This browser does not support the audio element.

ትናንት አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በኢድ አልፈጥር  በዓል ወቅት የተፈጠረውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ ፖሊስ 76 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የኢትዮጵያ መንግስት ዐስታወቀ። የኢትዮጵያ እስልምና ምክር ቤት በበኩሉ ጉዳዩን መርምሮ ፍትህ የማስፈን ሚናው የመንግስት ነው ብሏል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ሥዩም ጌቱ ዘገባውን አጠናቅሮ ልኮልናል፡፡

ሥዩም ጌቱ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

እሸቴ በቀለ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW