1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በኤምባሲ ለሚገኙ የቀድሞ ባለስልጣናት ይቅርታ እንዲደረግ ተጠየቀ 

ዓርብ፣ ሰኔ 19 2012

ላለፉት 29 ዓመታት አዲስ አበባ በሚገኘዉ የጣልያን ኤምባሲ በጥገኝነት ተጠልለዉ የሚገኙ የመንግሥት ባለሥልጣናት መንግሥት በምህረት ወደ ቤተሰቦቻቸዉ እንዲቀላቀሉ እንዲያደርግ ተጠየቀ። በቀድሞ የመከላከያ አባላት ስም የይቅርታ ደብዳቤዉ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ለይቅርታ ቦርድ መላኩን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያሳያል። 

Flash-Galerie Der Blick aus meinem Fenster Addis Abeba Äthiopien
ምስል S. Mengist

ጣልያን ኤምባሲ የሚገኙት ግለሰቦች እድሜያቸዉ ገፍቶአል ጤናም የላቸዉም

This browser does not support the audio element.

 

ላለፉት 29 ዓመታት አዲስ አበባ በሚገኘዉ የጣልያን ኤምባሲ በጥገኝነት ተጠልለዉ የሚገኙ የመንግሥት ባለሥልጣናት መንግሥት በምህረት ወደ ቤተሰቦቻቸዉ እንዲቀላቀሉ እንዲያደርግ ተጠየቀ። በቀድሞ የመከላከያ አባላት ስም የይቅርታ ደብዳቤዉ የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ለይቅርታ ቦርድ መላኩን ከአዲስ አበባ የደረሰን ዘገባ ያሳያል። 

ዮኃንስ ገብረእግዚአብሔር

 
አዜብ ታደሰ 
ኂሩት መለሰ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW