1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በኤርትራ የፍልሰት ቀውስ ላይ የመከረው ስብሰባ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2010

በኤርትራ ያለውን የሰብዓዊ መብት ይዞታ እና የኤርትራ ስደተኞችን አበሳ በጥልቀት ሲመረምር የዋለ ስብሰባ በቤልጅየም ዋና ከተማ ብራስልስ ተካሒዷል።

Symbolbild Deutschland Migration
ምስል፦ picture-alliance/dpa/D. Karmann

ምክክር በስደት ቀውስ ላይ

This browser does not support the audio element.

"ኤርትራ እና የቀጠለው የስደተኞች ቀውስ" የሚል ርዕስ ተሰጥቶታል። ለኤርትራውያን ተገን-ጠያቂዎች ከለላ መስጠት አስፈላጊ መሆኑን በመድረኩ ከተነሱ ጉዳዮች አንዱ ነው። ስደተኞች እና የዘርፉን ባለሙያዎች ጭምር ያካተተው የውይይት መድረክ በኤርትራ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በማሳየት እና ግንዛቤ በማስጨበጥ ኃላፊነት ያለባቸው የአውሮጳ እና ዓለም አቀፍ ተቋማት ተገቢውን ምላሽ እንዲሰጡ ለማድረግ የታቀደ ነው። 
ገበያው ንጉሴ
እሸቴ በቀለ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW