1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በእስራኤል የኑሮ ውድነት የቀሰቀሰው ተቃውሞ

ዓርብ፣ ነሐሴ 6 2003

የኑሮ ውድነት ያስመረረው ከሁለት መቶ ሺህ የሚበልጥ በተለያዩ የእስራኤል ከተሞች የሚኖር ህዝብ ባለፈው የሳምንት መጨረሻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ግዙፍ የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄዱ ይታወሳል።

ምስል dapd

ተቃውሞው በአሁኑ ጊዜ ጋብ ያለ ቢመስልም ህዝቡ በተለያየ መንገድ ብሶቱን ማሰማቱን ቀጥሎዋል። ሁኔታው በአሁኑ ሰዓት ምን ይመስላል? ከሀይፋ ግርማው አሻግሬ እንዲህ ገልጾታል።

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW