በእስራኤል የኑሮ ውድነት የቀሰቀሰው ተቃውሞ6 ነሐሴ 2003ዓርብ፣ ነሐሴ 6 2003የኑሮ ውድነት ያስመረረው ከሁለት መቶ ሺህ የሚበልጥ በተለያዩ የእስራኤል ከተሞች የሚኖር ህዝብ ባለፈው የሳምንት መጨረሻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ግዙፍ የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄዱ ይታወሳል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል dapdማስታወቂያተቃውሞው በአሁኑ ጊዜ ጋብ ያለ ቢመስልም ህዝቡ በተለያየ መንገድ ብሶቱን ማሰማቱን ቀጥሎዋል። ሁኔታው በአሁኑ ሰዓት ምን ይመስላል? ከሀይፋ ግርማው አሻግሬ እንዲህ ገልጾታል። አርያም ተክሌ