1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ትምህርት

በከፍተኛ ትምህርት ጥራት ላይ የሚመክረው ውይይት

ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2010

የኢትዮጵያ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መምህራን እና ባለሙያዎች አዲስ አበባ ላይ በጥራት ጉዳይ ላይ እየመከሩ ነው።

Dr. Genet Zewde
ምስል DW/G.Tedla

በትምህርት ጥራት ላይ የሚመክረው ውይይት

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ መንግሥት ከጀርመን የልማት ትብብር ድርጅት (GIZ)  ጋር በመተባበር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጥራት ማሻሻያ ጥምረት መስርቷል። ጥምረቱ የትምህርቱ ዘርፍ ያሉበትን ችግሮች በመለየት መፍትሔ የማፈላለግ ኃላፊነት ተጥሎበታል። የከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን አቅም የማሳደግ ውጥንም አለው። 
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

እሸቴ በቀለ
ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW