ትምህርትበከፍተኛ ትምህርት ጥራት ላይ የሚመክረው ውይይት9 ጥቅምት 2010ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2010የኢትዮጵያ የከፍተኛ የትምህርት ተቋማት መምህራን እና ባለሙያዎች አዲስ አበባ ላይ በጥራት ጉዳይ ላይ እየመከሩ ነው።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/G.Tedla ማስታወቂያበትምህርት ጥራት ላይ የሚመክረው ውይይትThis browser does not support the audio element.የኢትዮጵያ መንግሥት ከጀርመን የልማት ትብብር ድርጅት (GIZ) ጋር በመተባበር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የጥራት ማሻሻያ ጥምረት መስርቷል። ጥምረቱ የትምህርቱ ዘርፍ ያሉበትን ችግሮች በመለየት መፍትሔ የማፈላለግ ኃላፊነት ተጥሎበታል። የከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን አቅም የማሳደግ ውጥንም አለው። ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ እሸቴ በቀለ ኂሩት መለሰ