1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በወቅታዊ ሁኔታ ላይ የመድረክ መግለጫ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 13 2008

መድረክ በዚሁ መግለጫው በአወዛጋቢው የአዲስ አበባና የኦሮምያ ልዩ ዞን የተቀናጀ እቅድ መንስኤ በኦሮምያ በተነሱ ተቃውሞዎች በዜጎች ላይ ለደረሰ ሞት እንዲሁም ለወደመው ንብረት ተጠያቂ የሆኑ ለፍርድ እንዲቀርቡ ለመንግሥት ጥሪ አስተላልፏል ።

Addis Abeba Oppositionsbündnis MEDREK
ምስል DW

[No title]

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ ለሃገር ውስጥና ለውጭ ጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥቷል ።መድረክ በዚሁ መግለጫው በአወዛጋቢው የአዲስ አበባና የኦሮምያ ልዩ ዞን የተቀናጀ እቅድ መንስኤ በኦሮምያ በተነሱ ተቃውሞዎች በዜጎች ላይ ለደረሰ ሞት እንዲሁም ለወደመው ንብረት ተጠያቂ የሆኑ ለፍርድ እንዲቀርቡ ለመንግሥት ጥሪ አስተላልፏል ።መድረክ ከሌሎች ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር የፊታችን እሁድ አዲስ አበባ ውስጥ ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ ቢጠይቅም ሰልፉን ማካሄድ እንደማይቻል መንግሥት መልስ እንደሰጠውም አስታውቋል ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW