1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በወቅታዊ ጉዳዮች የውጭ ጉዳይ መግለጫ 

ማክሰኞ፣ መጋቢት 14 2013

ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን እና በክልሉ ተፈጽሟል የተባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዲጣራ ፍላጎቷ መሆኑን ለአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ መግለጿን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዐስታወቀ።

Äthiopien Botschafter Dina Mufti
ምስል፦ Press Office Ambassador Dina Mufti

ማጣራት ይደረጋል ተብሏል

This browser does not support the audio element.

ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል የሰብአዊ ድጋፍ እየተደረገ መሆኑን እና በክልሉ ተፈጽሟል የተባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰት እንዲጣራ ፍላጎቷ መሆኑን ለአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ መግለጿን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዐስታወቀ። ይሁንና ከተለያየ ወገን የኢትዮጵያን ሉዐላዊነት የሚጋፉ ነገሮችን በተመለከተ የሚቀርቡ ክሶች ተቀባይነት እንደሌላቸው መንግስት አቋሙን ማሳወቁንም ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው መግለጫ አመልክቷል። የሕዳሴ ግድብ የሦስትዮሽ ድርድር አሁን ለጊዜው ቢቋረጥም አራተኛ አደራዳሪ ወገን ይግባ የሚለውን የሁለቱ የታችኛው ተፋሰስ አገራትን ፍላጎት አሁንም ኢትዮጵያ እንደማትቀበለው ዐስታውቃለች። 

ሰለሞን ሙጬ 
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሐመድ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW