በዌስተርን ዩኒየን በኩል ወደ ሀገር ገንዘብ የመላኩ ድርጊት
ረቡዕ፣ ሐምሌ 22 2001ማስታወቂያ
በዚሁ ርምጃቸው ቤተሰቦቻቸውን ብቻ ሳይሆን ለሀገሮቻቸውንም ርም ድጋፍ ሆነዋል። በወቅቱ የሚታየው የፊናንስ ቀውስ በዚሁ ገንዘብ የሚልኩበት ድርጊት ላይ ተጽዕኖ ማሳረፉ አልቀረም። የዋሽንግተን እና የአዲስ አበባ ወኪሎቻችን በዩኤስ የሚኖሩ አንድ ለዘመድ ገንዘብ የላኩ አንድ ኢትዮጵያዊን እና በአዲስ አበባም የተላከላቸውን ወይዘሮ አነጋግረው ዘገባ አጠናቅረዋል።
አበበ ፈለቀ/ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ