በውጭ ሐገራት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን27 ሚያዝያ 2003ሐሙስ፣ ሚያዝያ 27 2003በዛሬው የባህል መድረክ መሰናዶዋችን፤ ለረፍት ዋሽንግተን ዲሲ የሚገኙ አባትና ልጅን እንግዳችን አድርገናል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግበዋሽንግተን ነዋሪ የሆኑ ኢትዮጵያውያንምስል DWማስታወቂያበባዕድ ሐገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን ምን ያህል ይጠብቃሉ፣ ምን ያህልስ ለማሳደግ ጥረት ያደርጋሉ? እንግዶቻችን በመንፈቅ የዋሽንግተን ቆይታቸው የታዘቡትን ያጫውቱናል። ማንተጋፍቶት ስለሺ ነጋሽ መሐመድ