1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በዓለም ገበያ የስንዴ ዋጋ ቅናሽ ቢያሳይም ለኢትዮጵያ ሸማቾች አልፈየደም

06:34

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 2 2016

ሩሲያ ዩክሬንን ስትወር በዓለም ገበያ የታየው የስንዴ ዋጋ ንረት ቅናሽ አሳይቷል። ይሁንና ኢትዮጵያውያን ሸማቾች በዓለም ገበያ ከታየው የስንዴ ዋጋ ቅናሽ ተጠቃሚ አልሆኑም። በኢትዮጵያ ገበያ የስንዴ እና የዱቄት ዋጋ ቢጨምርም መንግሥት ሀገሪቱን ስንዴ ላኪ ለማድረግ በያዘው ዕቅድ እንደጸና ነው።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW