በየመን የኢትዮጵያ ስደተኞች እንግልት12 ታኅሣሥ 2002ሰኞ፣ ታኅሣሥ 12 2002የመን ኢትዮጵያዉያን ስደተኞች ላይ እንግልትና ስቃት ትፈጽማለች ሲል ዓለም ዓቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተሟጋች ድርጅት Human Rights Watch ዛሬ ይፋ ባደረገዉ ዘገባዉ አስታወቀ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል APማስታወቂያየድርጅቱ ዘገባ እንደሚለዉ ወደየመን የሚገቡ ሶማሌያዉያን ወዲያዉ ተቀባይነት ሲያገኙ ኢትዮጵያዉያን ግን በህገወጥ ስደተኝነት ተመድበዉ ለእስርና በግዴታ ወደኢትዮጵያ ለመመለስ ይዳረጋሉ። አበበ ፈለቀ ሸዋዬ ለገሠ