1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በዪጋንዳ ፕሪስ ዙርያ የቀረበ አዲስ የማሻሻያ ህግ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 6 2002

በዩጋንዳ የፕሪስ ህግጋትን በተመለከተ የቀረበዉ አዲስ የማሻሻያ ረቂቅ ህግ አስደንጋጭ መሆኑን በአገሪቷ የፕሪስ ነጻነትን ለማስከበር የሚታገለዉ ድርጅት አስታዉቀዋል።

በአገሪቷ የሚገኙ ጋዜጠኞች እና የአሳታሚ ድርጅቶች የስራ ፈቃድ ለማግኘት በየአመቱ የስራ ፈቃድ ማመልከቻ ማስገባት አለባቸዉ ይላል ይኸዉ አዲስ ማሻሻያ በከፊል። መቀመጫዉን በፈረንሳይ ያደረገዉ ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች መብት ተቆርቋሪ ድርጅት RSF የአፍሪቃዉ ክፍል ተጠሪ ሚስተር ኦንቧስ ፒየር በአፍሪቃ በተለይም በዩጋንዳ ስለቀረበዉ አዲስ የፕሪስ ማሻሻያ ረቂቅ ህግ ጉዳይ አዜብ ታደሰ ጠይቃቸዉ ነበር

አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW