1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ዘንድሮ ምርት ሊቀንስ ይችላል

ሐሙስ፣ ሰኔ 3 2013

ቢሮው ሰሞኑን ያካሄደው የቅድመ ትንበያ ጥናት እንደሚያሳየው በክልሉ የበልግ ዝናብ ስርጭት መዛባትና የተምች ተባይ መስፋፋት ለምርት መቀነስ ትንበያው በምክንያት ተቀምጠዋል።ቢሮው በክልሉ የተከሰተውን የተምች ተባይ የመከለላከል ስራዎችንም በማከናወን ላይ እንደሚገኝ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው ለዶቼ ቬለ (DW) ገልጸዋል።

Äthiopien I Landwirtschaft I SNNPR
ምስል፦ Shewangizaw Wegayehu/DW

የበልግ ዝናብ ስርጭት መዛባትና የተምች ተባይ መስፋፋት ለምርት መቀነሱ ምክንያት ነዉ

This browser does not support the audio element.

 

በደቡብ ክልል በዘንደሮ የበልግ ምርት እስከ 35 ሚሊዮን ኩንታል የምርት መቀነስ ሊያጋጥም እንደሚችል የክልሉ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ሰሞኑን ያካሄደው የቅድመ ትንበያ ጥናት እንደሚያሳየው በክልሉ የበልግ ዝናብ ስርጭት መዛባትና የተምች ተባይ መስፋፋት ለምርት መቀነስ ትንበያው በምክንያት ተቀምጠዋል።ቢሮው በክልሉ የተከሰተውን የተምች ተባይ የመከለላከል ስራዎችንም በማከናወን ላይ እንደሚገኝ የቢሮው ምክትል ሃላፊ አቶ ዳንኤል ዳምጠው ለዶቼ ቬለ (DW) ገልጸዋል። ምክትል የቢሮ ሃላፊውን ያነጋገረው የሀዋሳው ወኪላችን ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

 ሸዋንግዛው ወጋየሁ

ኂሩት መለሰ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW