በደቡብ ክልል የጅምላ እስር አቤቱታ
ሰኞ፣ ግንቦት 22 2014![Äthiopien | Hawassa City](https://static.dw.com/image/61488708_800.webp)
ማስታወቂያ
በደቡብ ክልል ደራሼ ልዩ ወረዳ የጅምላ እሥር እየተፈጸመብን ነው ሲሉ ነዋሪዎች ገለጹ፡፡ የክልሉ መንግሥት ባለሥልጣናት በበኩላቸው በልዩ ወረዳው እየታሠሩ የሚገኙት በአስተዳደራዊ መዋቅር ጥያቄ ሰበብ የክልሉን ሰላም በማወክና በፀጥታ አባላት ላይ ጥቃት በማድረስ የተጠረጠሩ ናቸው ይላሉ፡፡ በአካባቢው እስከአሁን ከ 1 ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች መታሰራቸውን ያረጋገጡት ባለሥልጣናቱ በክልሉ ህዝብ እንወክላለን በሚል ሁከት እየቀሰቀሱ ይገኛሉ ያሏቸውን ኢመደበኛ አደረጃጀቶችን መንግሥታቸው ከእንግዲህ አይታገስም ብለዋል፡፡
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
ሸዋዬ ለገሠ
እሸቴ በቀለ