1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በድሬደዋ አስተዳደር የኮሮና ተሐዋሲ ምርመራ በይፋ ተጀመረ

04:23

This browser does not support the video element.

ሐሙስ፣ ሰኔ 11 2012

በድሬደዋ አስተዳደር የኮሮና ቫይረስ ምርመራ በይፋ ተጀምሯል። አሁን ባለው አቅም በቀን አንድ መቶ ናሙናዎችን መመርመር ይችላል ተብሏል - ላብራቶሪው።
የሀረማያ ዩኒቨርሲቲ በውሰት የሰጠውን የመመርመርያ ማሽን ወደ ስራ ለማስገባት ሲደረግ የነበረው የቅድመ ዝግጅት ተግባር ያጠናቀቀው ምርመራ ማዕከል የምርመራ ስራውን በይፋ ትናንት ጀምሯል።የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዲኤታ ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ እና የመስተዳድሩ ምክትል ከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡህ የምርመራ ላቦራቶሪውን በይፋ ስራ አስጀምረዋል።
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW