1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በድሬዳዋ የትግራይ ተወላጆች አቤቱታ  

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 7 2013

በድሬደዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጀች ስራ እንዲያቆሙ እና እንዲታሰሩ መደረጉን  በአንዳንድ ቦታዎችም መሸማቀቅ እየደረሰብን ነው ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ፡፡ የድሬደዋ መስተዳድር  በበኩሉ ለህዝቡ ስጋት ናቸው በሚል የታሰሩ ሰዎች እየተጣራ መፈታታቸውንና በአሁኑ ሰዓት ሃያ ሶስት ሰዎች ብቻ በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጿል፡፡

Äthiopien | Tigray Konflikt | Gespräche in Dire Dawa |
ምስል፦ Messay Teklu/DW

በድሬዳዋ የትግራይ ተወላጆች አቤቱታ  

This browser does not support the audio element.

የፌደራል መንግስት “ህግ ማስከበር” በሚል በህወሀት ላይ እርምጃ መውሰድ ከጀመረ በኋላ በድሬደዋ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጀች ስራ እንዲያቆሙ እና እንዲታሰሩ መደረጉን  በአንዳንድ ቦታዎችም መሸማቀቅ እየደረሰብን ነው ሲሉ ቅሬታ አቀረቡ፡፡ የድሬደዋ መስተዳድር  በበኩሉ ለህዝቡ ስጋት ናቸው በሚል የታሰሩ ሰዎች እየተጣራ መፈታታቸውንና በአሁኑ ሰዓት ሃያ ሶስት ሰዎች ብቻ በእስር ላይ እንደሚገኙ ገልጿል፡፡መሳይ ተክሉ ቅሬታዎቹንና እና መስተዳድሩ የሰጠውን መልስ ያካተተ ዘገባ አጠናቅሯል።
መሳይ ተክሉ
ኂሩት መለሰ
እሸቴ በቀለ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW