1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በድርቅ ለተጎዱ አርብቶ አደሮች የሚደርስ ርዳታ 

ሐሙስ፣ ጥር 25 2009

በኢትዮጵያ አርብቶ አደሮች በሚኖሩበት አካባቢ ለተከሰተዉ ድርቅ መንግሥት አስፈላጊዉን እገዛ እያደረገ መሆኑን የብሔራዊ አደጋ ስጋት ቅነሳ ሥራ አመራር ኮሚሽን መግለፁ ተነገረ።  ድርጅቱ በተለይ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገረዉ ድርጅቱ በተለይ የአርብቶ አደሮች እንስሳትን ለመታደግ መኖ እየቀረበላቸዉ መሆኑ ተገልፆአል።

Äthiopien Dürre in Gelcha
ምስል Reuters/T. Negeri

M MT/ Ber. (A.A) Ethiopian Airlines stockt ihr Flugangebot nach Westafrika auf - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ድርጅቱ በተለይ ለዶይቼ ቬለ እንደተናገረዉ ድርጅቱ በተለይ የአርብቶ አደሮች እንስሳትን ለመታደግ መኖ እየቀረበላቸዉ መሆኑ ተገልፆአል። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ልኮልናል። 


ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር


አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW