1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተሰነዘረባቸው ክስ የማሸነፍ ዕድላቸውን ያጠባል ተብሏል

ረቡዕ፣ ግንቦት 9 2009

የዓለም የጤና ድርጅትን  ለመምራት በሶስት ዕጩዎች መካከል የሚደረገው ፉክክር የመጨረሻ ዉሳኔ ለማግኘት በጣት የሚቆጠሩ ቀናት ቀርቶታል፡፡

David Nabarro und Tedros Adhanom
ምስል E. Capobianco

Ber.Toronto (Dr Tedros campaign) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ከተፎካካሪዎቹ መካከል ለማሸነፍ ከፍተኛ ግምት በተሰጣቸው በቀድሞዉ የኢትዮጵያ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር በዶ/ር ቴድሮስ አድሐኖም እና በእንግሊዛዊው ዶ/ር ዴቪድ ናባሮ መካከል የቃላት ጦርነት የተቀላቀለበት ዘመቻ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ ባሳለፍነው ሳምንት ማገባደጃ በኒውዮርክ ታይምስ ጋዜጣ ላይ በዶ/ር ናባሮ አማካሪ የተሰነዘረው ክስ የዶ/ር ቴድሮስን የማሸነፍ ዕድል የሚያጠብ ነው ተብሎለታል፡፡ የካናዳው ወኪላችን በጉዳዩ ላይ ባለሙያ አነጋግሯል፡፡ ዘገባውን ለማድመጥ የድምጽ መስፈንጠሪያውን ይጫኑ፡፡

 

አክመል ነጋሽ 

 

ተስፋለም ወልደየስ

ነጋሽ መሐመድ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW