1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጀርመን ላይ የተሰነዘረው የአል ቓይዳ ዛቻ

ሰኞ፣ ጥር 11 2001

የአሸባሪዎቹ ድርጅት «አል ቓይዳ» ለመጀመሪያ ጊዜ ጀርመንን ለመምታት ዛቻ አሰማ።

የአል ቓይዳ ምክትል መሪ አይማን አል ሳህራዊ
የአል ቓይዳ ምክትል መሪ አይማን አል ሳህራዊምስል AP

ይህን የድርጅቱን ዛቻ በጀርመንኛ ቋንቋ ያሰማው የዚሁ ድርጅት አሸባሪ ጀርመን ሰራዊትዋን ወደ አፍጋኒስታን እንዳትልክ፡ በዚያ ያሉትንም ወታደሮችዋ እንድታስወጣ፡ ይህን የማታደርግ ከሆነ ግን አደጋ እንደሚጣልባት ባለፈው ቅዳሜ በጀርመን ቴሌሊዥን በተላለፈው የቪድዮ መልዕክት አረጋግጦዋል። ይልማ ኃይለሚካኤል

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW