1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጀርመን ተዋህዶ መኖር

ሐሙስ፣ ኅዳር 23 2003

ጀርመን የዉጭ ዜጎች ከአገሪቱ ህዝብና ባህል ጋ ተዋህደዉ እንዲኖሩ መርሃ ግብር ዘርግታ እየሰራች ነዉ።

ተሸላሚዉ ዶክተር መኮንን ሽፈራዉምስል DW

ከተለያዩ አገራት መጥተዉ ጀርመን ዉስጥ የሚኖሩ የማኅበረሰብ ክፍሎች በዚህ ዘርፍ ላደረጉት ጥረት ትናንት ከመራሂተ መንግስቷ ጽህፈት ቤት የክብር ሜዳሊያ የተሸለሙ አሉ። ከተሸላሚዎቹ መካከል ደግሞ ትዉልደ ኢትዮጵያዊዉ ዶክተር መኮንን ሽፈራዉ አንዱ ናቸዉ።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ሸዋዬ ለገሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW