በጂዳ፣ የኢትዮጵያዊቷ በደልና እሥራት፣
ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 6 2002ማስታወቂያ
የተለያዬ አሠቃቂ ችግር እንደሚያጋጥማቸው በየጊዜው የሚሰማ ጉዳይ ነው። በስዑዲ ዐረቢያ ፣ በ ዐረብ ዓሚሮችኅብረትም ሆነ በሊባኖስ በሚደርስባቸው ግፍ ሳቢያ፣ አንዳንዶቹ፣ የራሳቸውን ህይወት እስከማጥፋት መድረሳቸው ይሰማል። ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ፣የሚወጡትን መርዳቱ ያስቸግራል ቢባልም እንኳ፣ በህግ ታውቀው ተመዝግበው ለሥራ የተሠማሩ ዜጎችጩ አላግባብ በደል ሲደርስባቸው ፣ የትውልድ አገራቸው ኤምባሲም ሆነ ቆንስል ፈጥኖ ሊደርስላቸው ይገባል፣ በጂዳ ፣ አንዲት ኢትዮጵያዊት ድርብርብ የሆነ ከባድ ችግር የደረሰባት ከመሆኑም በአሥር ቤት 3 ወራት በመማቀቅ ላይ ትገኛለች። ነቢዩ ሲራክ፣ ጉዳይዋን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።
ነቢዩ ሲራክ
ተክሌ የኋላ/ሒሩት መለሰ