1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጂዳ፣ የኢትዮጵያዊቷ በደልና እሥራት፣

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 6 2002

ድኅነት በራስ ላይ ከሚያደርሰው ሰቆቃ ባሻገር፣ ለውርደት እንደሚያደርግ የታወቀ ነው። በድኅነት ሳቢያ ሥራ ለማግኘት ወደተለያዩ አገሮች የሚጓዙ ኢትዮጵያውያት

ምስል dpa

የተለያዬ አሠቃቂ ችግር እንደሚያጋጥማቸው በየጊዜው የሚሰማ ጉዳይ ነው። በስዑዲ ዐረቢያ ፣ በ ዐረብ ዓሚሮችኅብረትም ሆነ በሊባኖስ በሚደርስባቸው ግፍ ሳቢያ፣ አንዳንዶቹ፣ የራሳቸውን ህይወት እስከማጥፋት መድረሳቸው ይሰማል። ህገ-ወጥ በሆነ መንገድ፣የሚወጡትን መርዳቱ ያስቸግራል ቢባልም እንኳ፣ በህግ ታውቀው ተመዝግበው ለሥራ የተሠማሩ ዜጎችጩ አላግባብ በደል ሲደርስባቸው ፣ የትውልድ አገራቸው ኤምባሲም ሆነ ቆንስል ፈጥኖ ሊደርስላቸው ይገባል፣ በጂዳ ፣ አንዲት ኢትዮጵያዊት ድርብርብ የሆነ ከባድ ችግር የደረሰባት ከመሆኑም በአሥር ቤት 3 ወራት በመማቀቅ ላይ ትገኛለች። ነቢዩ ሲራክ፣ ጉዳይዋን ተከታትሎ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።

ነቢዩ ሲራክ

ተክሌ የኋላ/ሒሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW