1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጃፓን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ስጋታቸው

ሐሙስ፣ መጋቢት 8 2003

በጃፓን በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥና የሱናሚ አደጋ የተነሳ በሺዎች የሚቆጠሩ ሞተዋል። መቶ ሺህ የሚሆኑ አሁንም ቤት አልባ እንደሆኑ ናቸው።

የጃፓን ካርታ

ከ 200-300 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ይኖሩባታል ተብሎ በሚገመተው የጃፓን ሀገር ፤ ኢትዮጵያውያን በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ስለ ደህንነታቸው እዛው የሚኖሩ ኢትዮጵያንንና በቶኪዮ የሚገኝ አንድ የኢትዮጵያውያን ማህበር ዳሬክተርን ልደት አበበ በስልክ አነጋግራቸዋለች። ዝርዝሩን እንደሚከተለዉ አጠናክራዋለች።

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW