1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በጌዲዮ ዞን ጥር 16 አዲስ ዓመት ይከበራል

ረቡዕ፣ ጥር 6 2012

የጌዲዮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በሰጡት መግለጫ ጌዲዮ የፊታችን ጥር 16 ቀን በባህላዊዉ መንገድ አዲስ ዓመት በደማቅ ይከበራል ብለዋል። የጌዲዮ ዞን ሰላም በማግኘቱም ተፈናቃዮች ወደየመኖርያቸዉ እየተመለሱ ነዉ።

Gedio der Verteilung von Nahrungsmitteln für die Vertriebenen
ምስል፦ DW/S. Muchie

የጌድዮ ባህላዊ አዲስ ዓመት ጥር 16 በድምቀት ይከበራል

This browser does not support the audio element.

ጌዲዮ ዞን ታህሳስ 16 አዲስ ዓመት ይከበራል

በጌድዮ ዞን ሰላም እየመጣ ተፈናቃዮችም እየተመለሱ መሆኑ ተነገረ። የጌዲዮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በሰጡት መግለጫ ጌዲዮ የፊታችን ጥር 16 ቀን በባህላዊዉ መንገድ አዲስ ዓመት በደማቅ ይከበራል። መግለጫዉን የተከታተለዉ ወኪላችን ተከተዩን ዘገባ ልኮልናል። 


ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ 
ኂሩት መለሰ 
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW