በግንቦት ሰባት ተጠርጣሪዎች ላይ የተላለፈው ብይን30 ሐምሌ 2001ሐሙስ፣ ሐምሌ 30 2001የግንቦት ሰባት ተጠርጣሪዎችን ክስ የተመለከተው ችሎትማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል AP GraphicsBank/DWማስታወቂያየኢትዮጵያ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሁለተኛ ወንጀል ችሎት ዓቃቤ ህግ ክስ በመሰረተባቸው በሀገር ውስጥና ከሀገር ውጭ ባሉ የግንቦት ሰባት አባላት ተጠርጣሪዎች ላይ ዛሬ ብይን ሰጥቶዋል። ችሎቱን ወኪላችን ታደሰ እንግዳው ተከታትሎታል። ታደሰ እንግዳው/አርያም ተክሌ