1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ትችት በጠቅላይ ሚንስትሩ መግለጫ ላይ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 30 2012

በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ረዳት ፕሮፌሰር የማነህ ዘርዓይ እንዳሉት መንግስት በሀገሪቱ ለተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ውይይትን ማስቀደም ነበረበት።«በሀገር ላይ የተጋረጠ የውጭ ስጋት ካለም በተጨባጭ ማስረጃ ላይ የተመሰረተ መረጃ ሊያቀርቡ ይገባ ነበር» ብለዋል።

Äthiopien Unterzeichnung eWTP Hub
ምስል DW/Y. Gebrezihaber

«የጠቅላይ ሚንስትሩ መግለጫ በማስፈራሪያ የተሞላ ነው»

This browser does not support the audio element.

ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ትናንት ሐሙስ የሰጡት መግለጫ በማስፈራሪያ የተሞላ ነው ሲሉ አንድ የፖለቲካ ምሁር ተችተዋል። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ረዳት ፕሮፌሰር የማነህ ዘርዓይ እንዳሉት መንግስት በሀገሪቱ ለተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ውይይትን ማስቀደም ነበረበት።በሀገር ላይ የተጋረጠ የውጭ ስጋት ካለም በተጨባጭ ማስረጃ ላይ የተመሰረተ መረጃ ሊያቀርቡ ይገባ ነበር ብለዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ታምራት ዲንሳ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW