ትችት በጠቅላይ ሚንስትሩ መግለጫ ላይ
ዓርብ፣ ሚያዝያ 30 2012ማስታወቂያ
ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ትናንት ሐሙስ የሰጡት መግለጫ በማስፈራሪያ የተሞላ ነው ሲሉ አንድ የፖለቲካ ምሁር ተችተዋል። በመቀሌ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ ረዳት ፕሮፌሰር የማነህ ዘርዓይ እንዳሉት መንግስት በሀገሪቱ ለተፈጠረው ፖለቲካዊ ቀውስ ውይይትን ማስቀደም ነበረበት።በሀገር ላይ የተጋረጠ የውጭ ስጋት ካለም በተጨባጭ ማስረጃ ላይ የተመሰረተ መረጃ ሊያቀርቡ ይገባ ነበር ብለዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
ታምራት ዲንሳ
ሸዋዬ ለገሠ