1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጠቅላይ ምኒስትር ዐቢይ የአንድ አመት ሥራዎች ላይ ውይይት ተካሔደ

ቅዳሜ፣ መጋቢት 21 2011

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ አንድ ዓመት ውስጥ በተከናወኑ አወንታዊ ተግባራት እና ተግዳሮቶች ላይ ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ።

Äthiopien Diskussion zwischen den PM Abiy Ahmed und Opposition
ምስል DW/Y.-G. Egiziabher

This browser does not support the audio element.

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ አንድ ዓመት ውስጥ በተከናወኑ አወንታዊ ተግባራት እና ተግዳሮቶች ላይ ህዝባዊ ውይይት ተካሄደ። ዛሬ አዲስ አበባ በሚገኘው የተባበሩት መንግሥታት የስብሰባ አዳራሽ ECA በተካሄደ ውይይት የተለያዩ ምሁራን ጥናታዊ ፁሁፍ ያቀረቡ ሲሆን ከ 700 በላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተካፍለውበታል። ይህ ውይይት ካለፉት የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት የቀጠለ ነው። ዘጋቢያችን ዩሀንስ ገብረ እግዚያብሔር ተከታትሎታል።

ዩሀንስ ገብረ እግዚያብሔር

ልደት አበበ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW