1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በጸረ ሽብር ሕጉ ላይ የኢሕአዴግና ተቃዋሚዎች ውይይት 

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 18 2010

ኢሕአዴግ እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች በጸረ ሽብር ሕጉ ላይ ውይይት ጀምረዋል። ቀጣዩ ውይይት ለነገ ቀጠሮ ተይዞለታል። ተቃዋሚዎች ጸረ-ሽብር ሕጉ ሐሳብ በነጻነት እንዳይገለጥ ገዳቢ ነው፤ ሕገ-መንግሥቱንም ይጥሳል ብለዋል።

Äthiopien - Addis Abeba - City Churchill Road
ምስል DW/Y. Geberegziabehr

ኢሕአዴግና ተቃዋሚዎች ጸረ ሽብር ሕጉ ላይ የሚያደርጉት ውይይት ሐሙስ ይቀጥላል

This browser does not support the audio element.

ኢሕአዴግ በበኩሉ  ሕጉ ዓለም አቀፍ ሥጋት የኾነውን ሽብርተንነትን ለመዋጋት ተብሎ የወጣ መኾኑን ገልጧል። ሕገ-መንግሥቱን ይጻረራሉ ተብለው በተጠቀሱ አንቀጾች ላይም አንቀጽ በአንቀጽ ማብራሪያ ሰጥቷል። ፖለቲከኞቹ በቀረቡት ሐሳቦች እና በኢሕአዴግ አቊቋም ላይ ተንተርሰው ለመደራደር ለነገ ቀጠሮ ይዘዋል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ከአዲስ አበባ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል። 

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW