በፈረንሳይ የቀጠለዉ የሠራተኞች ተቃዉሞ
ዓርብ፣ ግንቦት 19 2008ማስታወቂያ
ያም ሆኖ ከመንግሥት ጋር ግንኙነት ያለዉ የሀገሪቱ የሠራተኞች ማኅበር በመላዉ ሀገሪቱ የጠራዉ ተቃዉሞ የማርሴል አዉሮፕላን ማረፊያን እንቅስቃሴ አስተጓጉሏል። የተቃዉሞ ጥሪዉ እና እንቅስቃሴዉ ቢስፋፋም የፈረንሳይ ፕሬዝደንት ፍራንሷ ኦሎንድም ሆኑ ጠቅላይ ሚኒስትራቸዉ ማኑዌል ቫልስ መንግሥት ሊያሻሽል ባቀረበዉ የሠራተኞች የሥራ ሁኔታ ማሻሻያ ረቂቅ እንደሚገፋበት ነዉ ዛሬ ይፋ ያደረጉት። ስለፈረንሳይ የተቃዉሞ እንቅስቃሴ ፓሪስ የምትገኘዉን ዘጋቢያችን በስልክ ጠይቀናታል።
ሃይማኖት ጥሩነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ