1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በፈረንሳይ የተገን ጠያቂዎች ይዞታ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 23 2006

ፈረንሳይ ከቀረቡላት ማመልከቻዎች የተቀበለችው ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አስተችቷታል ። ከዚህ ሌላ ፈረንሳይ ተገን ጠያቂዎችን የምትይዝበት መንገድም ኢትዮጵያውያን ተገን ጠያቂዎችን አማሯል።

Illegale Immigranten beim Eurotunnel
ምስል AP

በጎርጎሮሳውያኑ 2013 በአውሮፓ ተገን እንዲሰጣቸው ማመልከቻ ያስገቡ ስደተኞች ቁጥር ከ2012 በ10 በመቶ ብልጫ እንዳለው ዩሮስታት የተባለው የአውሮፓ የስታትስቲክስ ፅህፈት ቤት አስታውቋል ። በ2013 በርካታ የተገን ጠያቂዎች ማመልከቻዎች ከቀረቡላቸው ሃገራት መካከል ጀርመን ግብራ ቀደሙን ቦታ ስትይዝ ፈረንሳይ ስዊድንና ብሪታኒ በቅደም ተከተል ጀርመንን ይከተላሉ ። ከነዚህ መካከል በተለይ ፈረንሳይ ከቀረቡላት ማመልከቻዎች የተቀበለችው ቁጥር ዝቅተኛ መሆኑ አስተችቷታል ። ከዚህ ሌላ ፈረንሳይ ተገን ጠያቂዎችን የምትይዝበት መንገድም ኢትዮጵያውያን ተገን ጠያቂዎችን አማሯል ።የፓሪሷ ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነህ ዝርዝር አገባ አላት ።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW