1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

በፓሪሱ የዳይመንድ ሊግ ውድድር ምን ይጠበቃል?

ቅዳሜ፣ ሰኔ 11 2014

የፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ዛሬ ሰባተኛውን ዙር የዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር ታስተናግዳለች። በተለያዩ ውድድሮች ውጤታማ የሆኑ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ይጠበቃሉ። ነገርግን ፓሪስ በከፍተኛ ሙቀት ውስጥ መሆኗ በአትሌቶቹ ውጤት ላይ ያጠላ ይሆን የሚል ስጋትም አሳድሯል።

Japan Tokio | Letesenbet Gidey
ምስል፦ Petr David Josek/AP/picture alliance

በፓሪስ ዳይመንድ ሊግ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ይጠበቃሉ

This browser does not support the audio element.

የፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ዛሬ ሰባተኛውን ዙር የዳይመንድ ሊግ የአትሌቲክስ ውድድር ታስተናግዳለች። በተለያዩ ውድድሮች ውጤታማ የሆኑ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ይጠበቃሉ። ነገርግን ፓሪስ በከፍተኛ ሙቀት ውስጥ መሆኗ በአትሌቶቹ ውጤት ላይ ያጠላ ይሆን የሚል ስጋትም አሳድሯል። 

ኃይሞኖት ጥሩነህ

ታምራት ዲንሳ 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW