በፖሊስ ጥቃት የዓይን ብርሃኑን ያጣዉ የሽመና ሥራ ባለሞያ
ማክሰኞ፣ መስከረም 15 2011ማስታወቂያ
አቶ አስፋዉ ሦስት ልጆቹን የሚያስተዳድርበት የሽመና ሞያዉን በቀጣይ ለመስራት ፈተና እንደተደቀነበትም ተናግሮአል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አቶ አሰፋ ጨቦሮን አነጋገሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ
አቶ አስፋዉ ሦስት ልጆቹን የሚያስተዳድርበት የሽመና ሞያዉን በቀጣይ ለመስራት ፈተና እንደተደቀነበትም ተናግሮአል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር አቶ አሰፋ ጨቦሮን አነጋገሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ