1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ባህር ዳር ሆቴል አቅራቢያ ቦምብ መፈንዳቱ፤

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 27 2009

በአማራ ክልላዊ መንግሥት ዋና ከተማ ባህር ዳር ዉስጥ ትናንት ማምሻዉን ቦምብ መፈንዳቱን ከማኅበራዊ መገናኛዎች የተገኘ  መረጃ  ይጠቁማል። መረጃዉ እንደሚለዉ ቦምቡ የፈነዳዉ ግራንድ በተሰኘዉ ሆቴል እና ስፓ ዉስጥ ነዉ።

Mutter und Sohn Tannasee Baher Dahr Äthiopien
ምስል፦ DW/Azeb Tadesse Hahn

Q&A Baher Dar Hotel Bob blast - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

ስለደረሰዉ ጉዳት ግን የተነገረ ነገር የለም። ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ወደ ስፍራዉ ደዉሎ የተፈጠረዉን ለማጣራት ሞክሯል። ስቱዲዮ ከምግባቴ አስቀድሜ በስልክ ጠይቄዋለሁ።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW