ባርነት በሊቢያ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 5 2010ማስታወቂያ
ችግሩ ወዳለበት ስፍራ ሄዳ አካባቢዉን ለሁለት ሳምንታት ተዘዋዉራ ያየችዉ የዶቼ ቬለዋ ሜጋና ዊልያምስ እንደምትለዉ በሊቢያ አለ የሚባለዉ የባርያ ንግድ አዲስ ችግር ሳይሆን የቆየ ነዉ። ይህንንም አኳሪስ ከሚባለዉ ስደተኞችን ከሚረዳዉ ድርጅት እና ከራሳቸዉ በደሉ ከደረሰባቸዉ ተሰዳጆች አፍ አድምጣለች። የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ