1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ባርነት በሊቢያ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 5 2010

የአዉሮጳ እና የአፍሪቃ ኅብረት መሪዎች ስደተኞችን ወደ አዉሮጳ በሚያሸጋግሩ እና ባሪያ አድርገዉ በሚሸጡ ወንበዴዎች በአስቸኳይ የጋራ ርምጃ ለመዉሰድ በቅርቡ ተስማምተዋል።

Gambia Flüchtlinge Mittelmeer
ምስል picture alliance/AP/dpa/S. Diab

የአፍሪቃዉያን ስደተኞች ሰቆቃ በሊቢያ

This browser does not support the audio element.

ችግሩ ወዳለበት ስፍራ ሄዳ አካባቢዉን ለሁለት ሳምንታት ተዘዋዉራ ያየችዉ የዶቼ ቬለዋ ሜጋና ዊልያምስ እንደምትለዉ በሊቢያ አለ የሚባለዉ የባርያ ንግድ አዲስ ችግር ሳይሆን የቆየ ነዉ። ይህንንም አኳሪስ ከሚባለዉ ስደተኞችን ከሚረዳዉ ድርጅት እና ከራሳቸዉ በደሉ ከደረሰባቸዉ ተሰዳጆች አፍ አድምጣለች። የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለዉ አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW