ቤንሱዳ የሄጉ ፍርድ ቤት አዲሷ ዋና አቃቤ ህግ Lina Hoffman4 ታኅሣሥ 2004ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 4 2004ጋምቢያዊቷ ፋቱ ቤንሱዳ የሄግ ዓለምዓቀፉ የጦር ወንጀለኞች ፍርድ ቤት ቀጣይዋ ዋና አቃቤ ህግ ሆነው ተሰየሙ ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግፋቱ ቤንሱዳምስል CC BY-SA 3.0ማስታወቂያ ፍርድ ቤቱ የተቋቋመበት ስምምነት ፈራሚ ሃገራት ትናንት ኒውዮርክ ውስጥ ባካሄዱት ስብሰባ ቤንሱዳን ለዚሁ ሃላፊነት መርጠዋል ። ከርሳቸው ጋር 4 ሰዎች ከ2 ወር በፊት ለዚሁ ስራ በእጩነት ቀርበው ነበር ። ቤንሱዳ እ.ጎ.አ በሰኔ 2012 ዓም ሃላፊነቱን ከአርጀንቲንያዊው ሉዊስ ሞሬኖ ኦካምፖ ይረከባሉ ሊና ሆፍማን ሂሩት መለሰ አርያመ ተክሌ