1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቤጂንግ-የራይስ ጉብኝት

ረቡዕ፣ ሰኔ 25 2000

ቤጂንግ-የራይስ ጉብኝት

ራይስ ከዳይ ቢንግምስል AP

የዩናይትድ ስቴትሷ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር ኮንዳሊሳ ራይስ በቻይና የሚያደርጉትን የሁለት ቀን ጉብኝት ዛሬ ጀምረዋል።ራይስ በዛሬዉ የመጀመሪያ ዕለት ጉብኝታቸዉ መጀመሪያ የሔዱት ባለፈዉ ግንቦት በመሬት መንቀጥቀጥ በርካታ ሕዝብ ወዳለቀባት ሺሹዋን ክፍለ-ግዛት ነበር።ሲሹዋን በመታዉ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ከሰባ ሺሕ በላይ ሕዝብ አልቋል።አሜሪካዊቷ ዉጪ ጉዳይ ሚንስትር በሐገራቸዉ ሕዝብና መንግሥታቸዉ ሥም ሐዘናቸዉን ገልጠዋል።ራይስ በፖለቲካዉ መስክ ሰሜን ኮሪያ የኒክሌር መርሐ ግብሯን እንድትሰርዝ በተደረገዉ ሥምምነት ገቢራዊነት ላይ ከቻይና ባለሥልጣናት ጋር ይወያያሉ።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW