1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ብሪታኒያን ያጥለቀለቀው ጎርፍ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 21 2008

በብሪታንያ እስካሁን ታይቶ የማይታወቅ ዝናብ መውረዱን ተከትሎ በሀገሪቱ ከፍተኛ ጥፋት አስከትሏል።

Überschwemmungen in England
ምስል Getty Images/AFP/P. Ellis

[No title]

This browser does not support the audio element.

በተለያዩ ቦታዎች የጎርፍ መጥለቅለቅ በመከተሉ ነዋሪዎች ቤታቸውን ለቀው ወደ ተለያዩ ቦታዎች ተዘዋውረዋል። በሀገሪቱ በርካታ የጎርፍ መጥለቅለቅ ከመከተሉም ባሻገር ተደጋጋሚ ማስጠንቀቂያዎች ተሰጥተዋል። የሀገሪቱ የአየር ንብረት መከታተያ ጽሕፈት ቤት ዛሬ እንዳስታወቀዉ ብሪታንያ እንዲህ ያለ ሞቃት የክረምት ወራት አሳልፋ አታዉቅም። በብሪታንያ፣ ስኮትላንድ እና አየርላንድ የተከሰተውን የጎርፍ መጥለቅለው አደጋ በተመለከተ የለንደኗ ወኪላችን ሐና ደምሴ ቀጣዩን ዘገባ ልካልናለች።
ሐና ደምሴ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW