[No title]
መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች የብሪታኒያ መንግስትን በፍርድ ቤት ከሰው ካሸነፉ በኋላ በፈረንሳይ ካሊያስ ይገኙ የነበሩ ስደተኞች ወደ ብሪታኒያ ለመግባት ችለዋል። ከካሊያስ ወደ ብሪታኒያ በመጓዝ ቤተሰባቸውን ከተቀላቀሉ መካከል ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ይገኙበታል። ብሪታኒያ የተገን ጠያቂዎች ቁጥር ጨመረ ትበል እንጂ ከአውሮጳ አገራት እንኳ ሲነፃጸር ቁጥሩ አነስተኛ ነው ተብሏል።
ሐና ደምሴ
እሸቴ በቀለ