ብሪታንያና የኤርትራ ስደተኞች18 መስከረም 2008ማክሰኞ፣ መስከረም 18 2008ወደ አውሮጳ የሚመጣው ስደተኛ ቁጥር እየበዛ ከሄደ እና በአህጉሩ ትልቅ ቀውስ ካስከተለ በኋላ የብሪታንያ መንግሥት ባለፈው ሳምንት 20,000 የሶርያ ስደተኞችን ለመቀበል ወስኖዋል።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Reuters/P. Rossignolማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ይሁንና፣ ከአፍሪቃ፣ በተለይም ከኤርትራ የሚመጡትን ስደተኞች እንደማትቀበል ነው ብሪታንያ ያስታወቀችው። የለንደኑ ወኪላችን ድልነሳ ጌታነህ እንደዘገበው፣ የብሪታንያ መንግሥት እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰው ቀደም ባለ ጊዜ የዴንማርክ መንግሥት የኤርትራ ስደተኞችን በተመለከተ ያወጣውን አንድ ዘገባ መሰረት በማድረግ ነው። ድልነሳ ጌታነህ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ