ብሪታንያ በጥቃት ማግሥት
ሐሙስ፣ ግንቦት 17 2009ማስታወቂያ
ጥቃት አድራሹ ራሱን እስላማዊ መንግሥት የሚለዉ ቡድን አባል መሆኑ መረጋገጡን ፖሊስ ጠቁሟል። የብሪታንያ ፖለቲከኞች ለደረሰዉ ጥቃት የፖሊስ በጀት እንዲጨመር ለቀረበዉ ጥያቄ በቶሎ ምላሽ አልሰጡም ያሏቸዉ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቴሬዛ ሜይም ኃላፊነት አለባቸዉ እያሉ ነዉ። ለንደን በታጠቁ ወታደሮች መጠበቅ መጀመሯም ተነግሯል። ከለንደን ዘጋቢያችን ሃና ደምሴ ዘገባ ልካለች።
ሃና ደምሴ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ