1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአልማዝ አያና ድል

ቅዳሜ፣ ጳጉሜን 5 2008

ዘንድሮ በተለያዩ ውድድሮች ስኬታማ ውጤቶችን ያስመዘገበችው የ5000 እና 10,000 ሜትር ሩጫ ብርቱ ተፎካካሪዋ ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አልማዝ አያና ከሪዮ ኦሎምፒክ ድሏም በኋላ ተጨማሪ ድል አስመዝግባለች።

Brasilien Olympische Spiele in Rio - Läuferin Almaz Ayana
ምስል picture-alliance/dpa/D. Martinez

[No title]

This browser does not support the audio element.

ቅዳሜ ማምሻውን በቤልጂየም ብራስልስ ከተማ ውስጥ በተጠናቀቀው የዳያመንድ ሊግ ውድድር በ5000 ሜትር ርቀት አሸናፊ ኾናለች። ያም ብቻ አይደለም፤ የዳያመንድ ሊጉ አጠቃላይ ድምር አሸናፊ በመኾንም ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች። ኢትዮጵያውያቱ ሰንበሬ ተፈሪ እና እቴነሽ ዲሮም የፓሪሷ ወኪላችን ሃይማኖት ጥሩነህ ውድድሩ በተኪያሄደበት ቦታ በመገኘት ቀጣዩን ዘገባ ልካልናለች።

ሃይማኖት ጥሩነህ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW