1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ብሮት ፍዩር ዲ ቬልት» እና የልማት ርዳታ

ሐሙስ፣ ነሐሴ 7 2007

ወደ 60 ሚሊዮን የሚጠጉ ሰዎች ሀገራቸውን ጥለው እየሸሹ ስለሆነ ዓለም አሳሳቢ ደረጃ ላይ ትገኛለች ሲሉ የጀርመኑ በጎ አድራጎት ድርጅት ሚዜሪዮ ኃላፊ ፒርሚን ሽፒግል ትናንት ድርጅታቸው በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።

Misereor-Chef Pirmin Spiegel
ምስል picture-alliance/dpa/H. Kaiser

[No title]

This browser does not support the audio element.

በተለይ የበለፀጉ ሀገራት የአናኗር ዘይቤያቸውን መቀየር እና ድሆችን በመበዝበዝ መኖር ማቆም አለባቸው ሲሉ ተደምጠዋል። የጀርመን ሁለት በጎ አድራጊ ድርጅቶች የሰጡትን ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ይልማ ኃይለ ሚካኤል ከበርሊን እንደሚከተለው አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW