1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተቃውሞ በትግራይ ክልል 

ማክሰኞ፣ ግንቦት 18 2012

በክልሉ አስገደ ወረዳ ማይ ሓንሰ ነዋሪዎች በዚሁ ቅሬታ ከአካባቢያቸው ወደ ሽረ የሚወስደውን መንገድ ዘግተዋል፡፡በዋጅራትም የወረዳው ማዕከል ወደ ሌላ አካባቢ ተወስዷል የሚል ቅሬታ ያላቸው ነዋሪዎች በሰልፍ ተቃውሞአቸውን ገልጸዋል።ለጥያቄዎቹና ተቃውሞዎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የወረዳዎቹ ባለሥልጣናት መልስ ለማግኘት ዶቼቬለ ያደረገው ሙከራ አልተሳካም።

Äthiopien Stadtansicht Mekele
ምስል DW/M. Hailessilasie

ተቃውሞ በትግራይ ክልል

This browser does not support the audio element.

በትግራይ ክልል ወጀራትና አስገደ ወረዳዎች እንደ አዲስ ከተደራጁ ወረዳዎች ማዕከልነት ጋር በተያያዘ ነዋሪዎች ተቃውሞአቸውን እየገለፁ ነው፡፡ በክልሉ አስገደ ወረዳ ማይ ሓንሰ ነዋሪዎች በዚሁ ቅሬታ ከአካባቢያቸው ወደ ሽረ የሚወስደውን መንገድ ዘግተዋል፡፡በወጀራትም የወረዳው ማዕከል ወደ ሌላ አካባቢ  ተወስዷል የሚል ቅሬታ ያላቸው ነዋሪዎች እሁድ በሰልፍ ተቃውሞአቸውን  ገልጸዋል። ዶቼቬለ ለነዚህ ጥያቄዎችና ተቃውሞዎች ጉዳዩ ከሚመለከታቸው የወረዳዎቹ ባለሥልጣናት መልስ ለማግኘት  ያደረገው ሙከራ አልተሳካም።ዝርዝሩን ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ ከመቀሌ ልኮልናል።
ሚሊዮን ኃይለ ሥላሴ 
ኂሩት  መለሰ
ነጋሽ መሐመድ 
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW