1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚደረገው ሒደት

ረቡዕ፣ ግንቦት 30 2009

ሕጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸውን በሳዑዲ አረቢያ ነዋሪ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚደረገው ሒደት ለሦስት ቀናት ከተቋረጠ በኋላ እንደገና ተጀመረ።

Äthiopische Rückkehrer aus Saudi-Arabien
ምስል DW/S.Shibru

Q&A Protest in Riyadh - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በሳዑዲ አረቢያ ሪያድ ከተማ የኢትዮጵያ ማኅበረሰብ ቅጥር ግቢ ውስጥ ለሦስት ቀናት የተደረገውን ተቃውሞ ለማብረድ የሀገሪቱ ፖሊስ ጣልቃ ለመግባት ተገዷል። አብዛኞቹ ወጣቶች የሆኑት ተቃዋሚዎች መንግሥትን የሚተች መፈክር ሲያሰሙ እንደነበር የሳዑዲ አረቢያ ወኪላችን ስለሺ ሽብሩ ወደ ስቱዲዮ ከመግባቴ በፊት ነግሮኛል። 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW