1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ተንበርክኮ የፍቅር ጓደኛን ለትዳር የመጠየቅ ልምድ በኢትዮጵያ

እሑድ፣ ጥር 23 2013

በኢትዮጵያ ወንዶች ተንበርክከው የፍቅር ጓደኞቻቸውን ለትዳር የሚጠይቁበት ልምድ በቅርብ ጊዜ እየተለመደ ሔዷል። ይኸ ባሕል በምዕራባውያኑ ዘንድ የተለመደ ነው። በዛሬው የመዝናኛ መሰናዶ ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር በጉዳዩ ላይ የአንድ ጋዜጠኛ እና የአንድ ጠበቃ አስተያየት ጠይቋል። 

DEUTSCHKURSE | Deutschtrainer | Folge 90 | 090_012_wir_sind_verlobt
ምስል፦ DW

ተንበርክኮ የፍቅር ጓደኛን ለትዳር የመጠየቅ ልምድ በኢትዮጵያ

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ወንዶች ተንበርክከው የፍቅር ጓደኞቻቸውን ለትዳር የሚጠይቁበት ልምድ በቅርብ ጊዜ እየተለመደ ሔዷል። ይኸ ባሕል በምዕራባውያኑ ዘንድ የተለመደ ነው። በዛሬው የመዝናኛ መሰናዶ ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር በጉዳዩ ላይ የአንድ ጋዜጠኛ እና የአንድ ጠበቃ አስተያየት ጠይቋል። 

ዮሐንስ ገብረእግዚዓብሔር
እሸቴ በቀለ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW