1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ተደጋጋሚው የምስራቅ አፍሪቃ ድርቅ

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 12 2003

ዘንድሮ በምስራቅ አፍሪቃ ወደ 10 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ለረሃብ አደጋ መጋለጡን ዓለም ዓቀፍ የእርዳታ ድርጅቶች ከቅርብ ሳምንታት ወዲህ እያሳሰቡ ነው ።

ተደጋጋሚው የምስራቅ አፍሪቃ ድርቅምስል፦ dapd

ለዘንድሮው ድርቅም የዝናብ እጥረት ብቻ ሳይሆን ሰው ሰራሽ ችግሮች አስተዋፅኦ ማድረጋቸውን አንድ ዓለም ዓቀፍ የእርዳታ ድርጅት የስራ ሃላፊ አስታውቀዋል ። ኦክስፋም የተባለው የብሪታኒያ ግብረ ሰናይ ድርጅት የናይሮቢ ቅርንጫፍ የምስራቅ አፍሪቃ ቃል አቀባይ እንደሚሉት ግጭቶችና ደካማ የአሠራር ስልቶች ለድርቁ መባባስ ተጨማሪ ምክንያት ሆነዋል ። i

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW