1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተገን ጠያቂዎቹ እና የጋዜጠኞቹ ዘገባ 

ሰኞ፣ ሐምሌ 17 2009

ጀርመን ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጉ ተገን ጠያቂዎችን ስትቀበል የአገሪቱ መናኛ ብዙኃን ኃላፊነታቸዉን በአግባቡ እንዳልተወጡ አንድ ጥናት አጋለጠ።

Deutschland Flüchtlinge willkommen Plakat in Frankfurt am Main
ምስል picture-alliance/dpa/F. Rumpenhorst

Kommentar: Journalismus und Flüchtlinge - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በሺዎች የሚቆጠሩ ዘገባዎችን የመረመረው ጥናት ጋዜጠኞች እና አርታኢያን ጉዳዩን በጥልቅ መርምረው ከመዘገብ ይልቅ ራሳቸውን እንደ አስተማሪ ቆጥረዋል ብሏልም። የዶይቼ ቬለው ክሪስቶፍ ሐሰልባህ ጀርመን ከሁለት አመት በፊት ተገን ጠያቂዎችን ስትቀበል ጋዜጠኞች እና መገናኛ ብዙኃን እንደ ፖለቲከኞቹ ሁሉ በእንኳን ደህና መጣችሁ ተጠምደው ነበር ሲል ይተቻል።

ክሪስቶፍ ሐሰልባህ/ይልማ ኃይለሚካኤል 

እሸቴ በቀለ

ነጋሽ መሐመድ 

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW