1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

 ተጠርጣሪዉ ሰዉ አሸጋጋሪ ፍርድ ቤት ቀረበ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 20 2009

ኢጣሊያን ጨምሮ የአዉሮጳ መንግስታት በሰዉ አሸጋጋሪዎች ላይ ጠንከራ ርምጃ እንደሚወስዱ በተደጋጋሚ ቢዝቱም ኢጣሊያ የሚገቡት ስደተኞች ቁጥር እያሻቀበ ነዉ።

Italien Medhanie Yehdego Mered
ምስል Reuters/Italian Police Department

(Beri.Rom) Suspected Smuggler in Court - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

        

የኢጣሊያ ሕግ አስከባሪዎች አፍሪቃዉያን ስደተኞችን ወደ አዉሮጳ ያሸጋግራል በማለት ያሰሩት ኤርትራዊ ተጠርጣሪ ፍርድ ቤት ቀረበ።ታሰሪዉ እና ቤተሰቦቹ፤ ግለሰቡ የታሰረዉ በስሕተት ነዉ ባዮች ናቸዉ።ኢጣሊያን ጨምሮ የአዉሮጳ መንግስታት በሰዉ አሸጋጋሪዎች ላይ ጠንከራ ርምጃ እንደሚወስዱ በተደጋጋሚ ቢዝቱም ኢጣሊያ የሚገቡት ስደተኞች ቁጥር እያሻቀበ ነዉ።የሜድትራኒያንን ባሕር  ለማቋረጥ ሲሞክሩ ሰጥመዉ የሚሞቱት ሰደተኞች ቁጥርም መጨመሩንም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አስታዉቀዋል። 

ተኽለ እግዚ ገብረየሱስ

ነጋሽ መሐመድ 

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW