1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተጠባባቂ የተሰየመላት ናይጀሪያ

ቅዳሜ፣ የካቲት 6 2002

ናይጀሪያ ፕሬዝደንቷ በጤና እክል ምክንያት ሊያስተዳድሯት ባለመቻላቸዉ የአገሪቱን ፓርላማ ባሳለፍነዉ ሳምንት መጀመሪያ አካባቢ በተጠባባቂ ፕሬዝደንትነት እንዲያገለግሉ ምክትል ፕሬዝደንት ጉድላክ ጆናታንን ሰይሟል።

ተጠባባቂ ፕሬዝደንት ጉድላክ ጆናታንምስል picture-alliance/dpa
ፕሬዝደንት ዑማሩ ያር አዱዋ ወደሳዉዲ ለህክምና መሄዳቸዉ ከተነገረ ቀናት እንደዋዛ ነጉደዋል። ከሎንዶን የደረሰን ጥንቅር እንኳን የስልጣን ክፍተት ታይቶ በድህናዉም መፈንቅለ መንግስት ብርቅ ያልሆነባት ናይጀሪያን ወቅታዊ ሁኔታ ይዳስሳል። ድልነሳ ጌታነህ ሸዋዬ ለገሠ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW