1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ተፈላጊው ጤፍና ንትርኩ

ረቡዕ፣ ኅዳር 26 2005

የራሱ የሰው እና ለኅልውናውም የሚያስፈልጉት ብርቅ ድንቅ አዝርእት መገኛ የሆነችው አገር ፤ ኢትዮጵያ፤ ለአያሌ ሺ ዘመናት ጠብቃ ባቆየችው ብዝሃ-ህይወት መደነቅም፤ መጠቀምም ሲገባት፣ በአሁኑ በ 21ኛው ክፍለ ዘመን ፣የባህር ወንበዴዎች በሚያካሂዱት ዓይነት ዝርፊያ እንዳትጎዳ ፤

ምስል DW-TV

መንግሥት፤ የምርምር ባለሙያዎቿና ህዝብዋ ተገቢውን ጥንቃቄ ሊያደርጉ እንደሚገባ በመነገር ላይ ነው።

በኢትዮጵያ ደጋ፤ ወይና ደጋና ቆላ የሚበቅለው በአመዛኙም የህዝቡ መደበኛ ምግብ የሆነው ጤፍ፤ ከጊዜ ወደ ጊዜ ትኩረት እያገኘ መምጣቱ የሚታበል አይደለም። ከዚሁ ጋር ተያይዞም ከአንድ የውጭ ኩባንያ ጋር ትብብርና ጥቅምን በተመለከተ ያጋጠመ ችግር አለ ። የዛሬው ሳይንስና ኅብረተሰብ የሚያተኩርበት ጉዳይ ነው።

ተክሌ የኋላ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW