1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቴዎድሮስ ካሳሁን ተፈረደበት

ዓርብ፣ ኅዳር 26 2001

የከፍተኛዉ ፍርድ ቤት የመሐል ዳኛ ብዩኑን የሰጡት ድምፃዊዉን በችሎት መዳፈር ከወቀሱት በሕዋላ ነዉ

የሬጌ ሙዚቃ (ቴዲ) አፍቃሪዎችምስል picture-alliance/ dpa

ኢትዮጵያዊዉ ድምፃዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን ቴዲ አፍሮ በመግቢያችን ላይ እንዳል ነዉ የስድስት አመት ፅኑ እስራትና የአስራ-ስምንት ሺሕ ብር ቅጣት ተበይኖበታል።ዛሬ ያስቻለዉ የከፍተኛዉ ፍርድ ቤት የመሐል ዳኛ ብዩኑን የሰጡት ድምፃዊዉን በችሎት መዳፈር ከወቀሱት በሕዋላ ነዉ።የአዲስ አበባ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉን ሥለ ፍርድ ሒደቱ ጠይቄዉ ነበር።የአዲስ አበባ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉን በስልክ አነጋግረነዋል።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW